Telegram Group & Telegram Channel
🕊️ሀሙስ🕊️
ክፍል-3

አዎ ልክ ነወት ግንኮ እነሱን መሆን መመኘቴ ምንም ክፋት የለውም።እውቀት አላቸው፣ ጥበብ አላቸው ፣ብዙ ነገር መስራት ይችላሉ ፣ደግሞም በጣም ትጉህ ናቸው።ታዲያ ለምን እነሱን መሆን አልሻም አልኩ በሙሉ የራስ መተማመን።

ፊታቸውን ፈገግ አደረጉት ከዛም ወዳያው ኮስተር አሉ።ጥሩ ነው ስለ እነሱ በደምብ ታውቂያለሽ እውቀታቸው የስርቆት ፣ ጥበባቸው የሰይጣን ፣ስራቸው በተንኮል ፣ትጋታቸው እኛን ስለማጥፋት....... መሆኑንስ ታውቂያለሽ ?
እኚህ ሰውየ እብድ ይሆኑ እንዴ ? ዘንድሮኮ ኑሮ ያላሳበደው የለም በማን መፍረድ ይቻላል? እያልኩ ከራሴ ጋ በውስጤ ሳወራ ለሳቸው መመለሴን ዘንግቸው ኖሮ........በድጋሚ እሽ ይሄን ተይው ኢትዮጵያዊ መሆንንስ አትመኚም ? አሉኝ በመገረም እየተመለከቱኝ።.......እንዴ ኢትዮጵያዊ ሆኜ ለምን ኢትዮጵያዊነትን እመኛለሁ።አልኩ ግራ በገባው አነጋገር።
ደግ ኢትዮጵያዊ ነኝ ብለሻል። በይ እንግዲህ ስለ ኢትዮጵያውያን ስራ ንገሪኝ ?ምን እንዳደረጉ ተርኪልኝ።መቸም የራሱን ሀገር ታሪክ የማያውቅ ዜጋ የለም።ስለዚህ በደምብ አስረጂኝ.........
ፈጣሪየ ሆይ በጣም ደነገጥኩ ።እኔ ሲጀመር ያለ ማጋነን ስለ ኢትዮጵያ ምንም አላውቅም።
የማውቀው እንደምጠላት ብቻ ነው
bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/148
Create:
Last Update:

🕊️ሀሙስ🕊️
ክፍል-3

አዎ ልክ ነወት ግንኮ እነሱን መሆን መመኘቴ ምንም ክፋት የለውም።እውቀት አላቸው፣ ጥበብ አላቸው ፣ብዙ ነገር መስራት ይችላሉ ፣ደግሞም በጣም ትጉህ ናቸው።ታዲያ ለምን እነሱን መሆን አልሻም አልኩ በሙሉ የራስ መተማመን።

ፊታቸውን ፈገግ አደረጉት ከዛም ወዳያው ኮስተር አሉ።ጥሩ ነው ስለ እነሱ በደምብ ታውቂያለሽ እውቀታቸው የስርቆት ፣ ጥበባቸው የሰይጣን ፣ስራቸው በተንኮል ፣ትጋታቸው እኛን ስለማጥፋት....... መሆኑንስ ታውቂያለሽ ?
እኚህ ሰውየ እብድ ይሆኑ እንዴ ? ዘንድሮኮ ኑሮ ያላሳበደው የለም በማን መፍረድ ይቻላል? እያልኩ ከራሴ ጋ በውስጤ ሳወራ ለሳቸው መመለሴን ዘንግቸው ኖሮ........በድጋሚ እሽ ይሄን ተይው ኢትዮጵያዊ መሆንንስ አትመኚም ? አሉኝ በመገረም እየተመለከቱኝ።.......እንዴ ኢትዮጵያዊ ሆኜ ለምን ኢትዮጵያዊነትን እመኛለሁ።አልኩ ግራ በገባው አነጋገር።
ደግ ኢትዮጵያዊ ነኝ ብለሻል። በይ እንግዲህ ስለ ኢትዮጵያውያን ስራ ንገሪኝ ?ምን እንዳደረጉ ተርኪልኝ።መቸም የራሱን ሀገር ታሪክ የማያውቅ ዜጋ የለም።ስለዚህ በደምብ አስረጂኝ.........
ፈጣሪየ ሆይ በጣም ደነገጥኩ ።እኔ ሲጀመር ያለ ማጋነን ስለ ኢትዮጵያ ምንም አላውቅም።
የማውቀው እንደምጠላት ብቻ ነው
bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/148

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

ሕይወትን በገፅ from id


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA